አውስትራሊያ ውስጥ በኮረናቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር አምስት ደረሰ - ስግብግብ ሸመታ ተወገዘ

Australia's death toll from the coronavirus has risen to five

Empty rice and food aisles shelves at a supermarket in Brisbane Source: AAP

በኮረናቫይረስ ሳቢያ አውስትራሊያ ውስጥ ለሕልፈተ ሕይወት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር አምስት ደርሷል። የቫይረሱን መስፋፋት ተከትሎም በመንግሥት በኩል በጉዞና ግድ በማያሰኙ ሕዝባዊ መሰባሰቦች ላይ ዕገዳ ተጥሏል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now