“በኢ/ኦ/ተ/ ቤተክርስቲያን አንድነት ልባችን አርፏል፣ ኃይል ሰጥቶናል፣ ሸክምም ወርዶልናል፤ ጠ/ሚ/ር ዐቢይ ሲታወሱበት የሚኖር ነው።” - ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ

Abune Petros Source: SBS Amharic
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ፣ የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የሲኖዶስ አባል፤ ስለ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አንድነትና ወቅታዊ ሃይማኖታዊ ጉዳዮች ይናገራሉ።
Share




