“በኢትዮጵያዊነት ላይ ተስፋ አንቆርጥም፤ አማራን መውደድ ኢትዮጵያዊነትንም መውደድ ነው።” - ዶ/ር አዲስ ጸሐይና ወንድይራድ አስማማው

Interview with Dr Addis Tsehay and Wondyrad Asmamaw

Dr Addis Tsehay and Wondyrad Asmamaw Source: Courtesy of AT and WA

ዶ/ር አዲስ ጸሐይ፤ የአማራ ተራድዖና መልሶ ማቋቋም ማኅበር ሰብሳቢና አቶ ወንድይራድ አስማማው፤ የአማራ ተራድዖና መልሶ ማቋቋም ማኅበር ጸሐፊ፤ የማኅበሩን ተልዕኮና ትልሞች፤ እንዲሁም በአማራ ክልልና አዲስ አበባ ሕይወታቸውን በፖለቲካዊ ግድያ ሳቢያ ያጡ ከፍተኛ የአመራራ አባላትን አስመልክቶ ያወጡትን ባለ አምስት ነጥብ መግለጫ አንስተው ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now