ዶ/ር አዲስ ጸሐይ፤ የአማራ ተራድዖና መልሶ ማቋቋም ማኅበር ሰብሳቢና አቶ ወንድይራድ አስማማው፤ የአማራ ተራድዖና መልሶ ማቋቋም ማኅበር ጸሐፊ፤ የማኅበሩን ተልዕኮና ትልሞች፤ እንዲሁም በአማራ ክልልና አዲስ አበባ ሕይወታቸውን በፖለቲካዊ ግድያ ሳቢያ ያጡ ከፍተኛ የአመራራ አባላትን አስመልክቶ ያወጡትን ባለ አምስት ነጥብ መግለጫ አንስተው ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Dr Addis Tsehay and Wondyrad Asmamaw Source: Courtesy of AT and WA
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

