በኩረ ትጉሃን ኃይለ ልዑል ገብረ ሥላሴ የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ አሠሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ ፤ ቅዳሜ መስከረም 19 ቀን 2016 ስለሚመረቀው የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ምረቃ ሥነ ሥርዓት መርሃ ግብር ይገልጣሉ። ምዕመናን በምረቃ ሥፍራ እንዲገኙ ይጋብዛሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends
