አገርኛ ሪፖርት - ከመስከረም 23 – 28 ይካሄዳል ተብሎ መርሃ ግብር ተዘርግቶለት የነበረው የሲዳማ ሕዝበ ውሳኔ የቅስቀሳ ፕሮግራም፤ ከጥቅምት 18 – 22 እንዲካሄድ ከስምምነት ላይ መደረሱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ኮሚሽን ማስታወቁን ቀዳሚ ትኩረቱ አድርጓል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Stringer Report
Source: SBS
Share this with family and friends

