ሃጫሉ ሁንዴሳ፤ ፍርሃትን የሰበረ ትውልድ08:16 Source: E.Gudisaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.42MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በኦሮምኛ ቋንቋ ሃጫሉ ሁንዴሳ "Dhaloota Sodaa Cabse" "ፍርሃትን የሰበረ ትውልድ" በሚል ርዕስ ሕይወቱ በሰው እጅ ስለተቀጠፈችው ዝነኛው ድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ የሕይወት ታሪክ በደራስያን ሃምዛ ዋሪዮና ከድር አብዱለጢፍ የተፃፈው መጽሐፍ ትናንት እሑድ ማርች 20 በፉትስክሬይ ፓርክ ተመርቋል። በምረቃው ሥነ ሥርዓት ላይም "የሃጫሉ እውነት እንዲወጣ ሁላችሁም በያላችሁበት ፀልዩልኝ" ያሉት የሃቻሉ ሁንዴሳ ባለቤት ወ/ሮ ፋንቱ ደምሴ፣ የመጽሐፉ ደራሲ ሃምዛ ዋሪዮ፣ አርቲስት ታምራት ከበደና የሃጫሉ አድናቂዎች ተገኝተዋል።አንኳሮች የመጽሐፉ ይዘትየተጋባዥ እንግዶች አተያይስርጭትShareLatest podcast episodes" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው