ሃጫሉ ሁንዴሳ፤ ፍርሃትን የሰበረ ትውልድ08:16 Source: E.Gudisaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (8.42MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በኦሮምኛ ቋንቋ ሃጫሉ ሁንዴሳ "Dhaloota Sodaa Cabse" "ፍርሃትን የሰበረ ትውልድ" በሚል ርዕስ ሕይወቱ በሰው እጅ ስለተቀጠፈችው ዝነኛው ድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ የሕይወት ታሪክ በደራስያን ሃምዛ ዋሪዮና ከድር አብዱለጢፍ የተፃፈው መጽሐፍ ትናንት እሑድ ማርች 20 በፉትስክሬይ ፓርክ ተመርቋል። በምረቃው ሥነ ሥርዓት ላይም "የሃጫሉ እውነት እንዲወጣ ሁላችሁም በያላችሁበት ፀልዩልኝ" ያሉት የሃቻሉ ሁንዴሳ ባለቤት ወ/ሮ ፋንቱ ደምሴ፣ የመጽሐፉ ደራሲ ሃምዛ ዋሪዮ፣ አርቲስት ታምራት ከበደና የሃጫሉ አድናቂዎች ተገኝተዋል።አንኳሮች የመጽሐፉ ይዘትየተጋባዥ እንግዶች አተያይስርጭትShareLatest podcast episodesመብቶቻቸውን ለነፈገቻቸው ሀገር መዋጋት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የጦር አባላት አገልግሎት ዝክረ መታሰቢያ"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀ