“በደን ቃጠሎ ለደረሱት አደጋዎች በአንድነት ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያንነታችንን የሚያስመሰክር እርዳታ እናድርግ” - የማኅበረሰብ መሪዎች

Bushfires appeal

Tesfaye Endeshaw, Haileluel Gebreselassie, Alemayehu Bezabih Source: Courtesy of TE, HLGS, and AB

ከአውስትራሊያ የበጋ ደን ቃጠሎዎች የዘንድሮው የከፋ በመሆኑ 10.7 ሚሊየን ሄክታርስ ያህል ጋይቷል፣ 2,204 መኖሪያ ቤቶች ወድመዋል፣ እስከ ጃኑዋሪ 11, 2020 ድረስ የ29 ሰዎች ሕይወቶች ተቀጥፏል፣ ከአንድ ቢሊየን በላይ እንሰሳት ለሞት ተዳርገዋል። አውስትራሊያውያንም ፈጣን ለጋስ የእርዳታ እጆቻቸውን በእሳት ቃጠሎው ለተጎዱት ማኅበረሰብ አባላት ማቋቋሚያ እየዘረጉ ነው። የኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ማኅበረሰብ አባላትም በጋራ ለመቸር ተነሳስተዋል። ይህንኑ አስመልክተን ከአቶ ተስፋዬ እንደሻው - የቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፣ አቶ ኃይለ ልዑል ገብረ ሥላሴ - የአፍሪካ ቲንክ ታንክ ሊቀመንበርና አቶ ዓለማየሁ በዛብህ - የቀድሞው የቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፀሐፊ ጋር ተወያይተናል።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service