የናይዶክ ሳምንት ክብረ በዓል በአገረ አውስትራሊያ06:05For Our Elders NAIDOC week graphic. Credit: NAIDOC CommitteeSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (3.83MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በእንግሊዝኛ ምሕፃረ ቃል NAIDOC በመባል የሚጠራው የብሔራዊ አቦርጂናልና ደሴተኞች ቀን ክብረ በዓል ኮሚቴ ሳምንት፤ በ2023 ከእሑድ ጁላይ 2 ቀን እስከ ጁላይ 9 ቀን በመላው አውስትራሊያ ተከብሮ ይውላል። የዘንድሮው ግንዛቤ ማስጨበጫ ቃል "ለአረጋውያኖቻችን" የሚል ነው።አንኳሮችየናይዶክ ሳምንትየአውስትራሊያ ነባር ዜጎችአረጋውያንShareLatest podcast episodes#94 Talking about autism (Med)"ለኢትዮጵያውያን ሁሉ መጪው ዘመን ከትናንት የተሻለ፣ ሀገራችን ገናናነቷ ጎልቶ የሚወጣበትና አብረን የምንቆምበት እንዲሆን እመኛለሁ" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው"ለመላ ኢትዮጵያውያን መልካም አዲስ ዓመት! አብረን እናሳልፍ፤ አንድ ጎረቤት አንድ ጓደኛ ይዛችሁ ኑ፤ በባሕላችሁ ተደሰቱ!" የአዲስ ዓመት ቅበላ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት"የኢትዮጵያን አዲስ ዓመት ልዩ ዝግጅት ፉትስክሬይ ላይ ማድረጋችን፤ የሕዝባችን ሱቆችና ንግዶች ብዛቱና የመገናኛ ቦታው ፉትስክሬይ ስለሆነ ነው" ዳይሬክተር ካሪም ደጋል