"በጄሲ ጃክሰን የምርጫ ዘመቻ ወቅት ትልቅ አስተዋፅዖ አደረግኩ የምለው፤ዜግነት የሌላቸውም አስተዋፅዖ እንዲያደርጉ ያቀረብኩት ሃሳብ ውጤታማ መሆኑ ነው"የሐረርወርቅ ጋሻው

Jackson and Gashaw.png

The late Reverend Jesse Jackson and Yeharerwerk Gashaw. Credit: Y.Gashaw

የፖለቲካ አንቂ፣ የፓን አፍሪካኒዝም ቀስቃሽ፣ የቀድሞው የዲሞክራት ፓርቲ የሁለት ዙር ዕጩ ፕሬዚደንት ጄሲ ጃክሰን የወጣቶች ኮሚቴ ሰብሳቢና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች አማካሪ ወ/ሮ የሐረወርቅ ጋሻው፤ ፌብሪዋሪ 17 ቀን 2026 ከእዚህ ዓለም በሞት ለተለዩት ጄሲ ጃክሰን ፕሬዚደንታዊ የምርጫ ዘመቻ ወቅት ስላበረከቷቸው አስተዋፅዖዎች አንስተው ይናገራሉ። የጃክሰንን ሰብዓዊ ገፅታም ይዘክራሉ።


አንኳሮች
  • ትውውቅ
  • የምርጫ ዘመቻ
  • ጄሲ ጃክሰን በሐረርወርቅ አንደበት
ጄሲ ጃክሰን የሁሉንም ሰው ሃሳብ አድማጭ ነበሩ።
ወ/ሮ የሐረርወርቅ ጋሻው
በ1980ው እና 1988ቱ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ወቅት ጄሲ ጃክሰን እንደማያሸንፉ እናውቃለን። ዋናው ጉዳይ መንገዱን ለቀጣዮቹ መክፈት ነበር።
ወ/ሮ የሐረርወርቅ ጋሻው
ጄሲ ጃክሰን ሁሉንም ሰው ያለ ምንም ልዩነት በማካተት ያምናሉ። 'ከማርቲን ሉተር ኪንግ የተማርኩትን ግብር ላይ ማዋል አለብኝ' ይሉ ነበር። ራሳቸውን ለሕዝባቸውና ለትግሉ የሰጡ ታጋይ ነበሩ።
ወ/ሮ የሐረርወርቅ ጋሻው

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now