በ2019 የ12ኛደረጃ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን እንደ ቀለሙ ሁሉ በመንፈሳዊ ሕይወታቸውም እንዲዘልቁ፤ ሜልበርን የሚገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርሲቲያን እሑድ ፌብሪዋሪ 16, 2020 የመንፈሳዊ ምርቃት ሥነ ሥርዓት አከናውኖላቸዋል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Graduates Source: SBS Amharic
Published
By Elias Gudissa
Source: SBS
Share this with family and friends

