በሜልበርን የደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል መንፈሳዊ ምሩቃን

Graduates Source: SBS Amharic
በ2019 የ12ኛደረጃ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን እንደ ቀለሙ ሁሉ በመንፈሳዊ ሕይወታቸውም እንዲዘልቁ፤ ሜልበርን የሚገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርሲቲያን እሑድ ፌብሪዋሪ 16, 2020 የመንፈሳዊ ምርቃት ሥነ ሥርዓት አከናውኖላቸዋል።
Share




