እሑድ ማርች 8, 2020 “ለሰደድ እሳት እርዳታ በኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ” በሚል የተዘጋጀ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም በሜልበርን ተካሂዷል፡፡ የእርዳታ ስብስቡ የተካሄደው በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አማካይነት ነው።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

From left to right - Sisay Dinku, Tizita Yohannes, Abesolom Nega, Hanna Mulugeta, and Tamrat Gebremariam Source: Courtesy of SBS Amharic and PD
Published
By Elias Gudissa
Source: SBS
Share this with family and friends

