በዓለ መስቀል በአገረ አውስትራሊያ

Celebration of Meskel.jpg

Mesret Asfaw (L-C), Bethlehem Gizaw (T-R), and Tirsit Tefera (R-B) with their families. Credit: Asfaw,Gizaw, and Tefera

መሠረት አስፋው (ከሜልበርን)፣ ቤተልሔም ግዛው (ከፐርዝ) እና ትርሲት ተፈራ (ከብሪስበን) ስለ በዓለ መስቀል የአገረ አውስትራሊያ አከባበር ይናገራሉ። በአውስትራሊያ፣ በአገር ቤትና በመላው ዓለም በዓለ መስቀሉን ለሚያከብሩቱ ሁሉ መልዕክቶቻቸውን ያስተላልፋሉ፤ እንዲሁም በዓሉን ለማክበር የማይችሉትን በፀሎታቸው እንደሚያስቡና አገረ ኢትዮጵያ ላይም ሰላም እንዲሰፍን መልካም ምኞታቸውን ይገልጣሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now