ከሜልበርን ደብረሰላም መድኃኒዓለም የሃይማኖት አባቶችና ምዕመናን አንደበት20:30Celebration of Medhanialem in Melbourne. Credit: SBS Amharicኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (17.53MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የሜልበርን ደብረሰላም መድኃኒዓለም ከደረሰበት የጎርፍ አደጋ በኋላ ጥቅምት 27 በቅጥረ ግቢው የዓመቱ መድኃኒዓለም ተከብሮበታል። የሃይማኖት አባቶችና ምዕመናን ክብረ በዓሉን በቅጥር ግቢው ለማክበር በመብቃታቸው የተሰማቸውን ጥልቅ ስሜት አጋርተዋል።አንኳሮችየዓመቱ መድኃኒዓለም ክብረ በዓልአተያዮችምስጋናShareLatest podcast episodesወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገርበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነ