የሜልበርን ደብረሰላም መድኃኒዓለም ከደረሰበት የጎርፍ አደጋ በኋላ ጥቅምት 27 በቅጥረ ግቢው የዓመቱ መድኃኒዓለም ተከብሮበታል። የሃይማኖት አባቶችና ምዕመናን ክብረ በዓሉን በቅጥር ግቢው ለማክበር በመብቃታቸው የተሰማቸውን ጥልቅ ስሜት አጋርተዋል።
አንኳሮች
- የዓመቱ መድኃኒዓለም ክብረ በዓል
- አተያዮች
- ምስጋና
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

