ነዋሪነታቸው በአገረ አውስትራሊያ የሆነ ኢትዮጵያውያን የአዲሱን ዓመት 2015 አስመልክተው በመላው አውስትራሊያ፣ ኢትዮጵያና በተቀሩት የዓለማችን ክፍላት ለሚገኙ ቤተሰቦቻቸውና ኢትዮጵያውያን ወገኖች በሙሉ "የእንኳን አደረሳችሁ - አደረሰን" መልዕክቶቻቸውን ያስተላልፋሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends

