የአባቶች ቀን አከባበር በአገረ አውስትራሊያ

Thomas Benti and his children (L), Luelseged Assefa and his family (T-R), and Workneh Bayeh and his children (R). Credit: Benti,Assefa, and Bayeh.
አቶ ልዑልሰገድ አሰፋ (ከሲድኒ)፣ አቶ ወርቅነህ ባይህ (ከብሪስበን) እና አቶ ቶማስ በንቲ (ከሜልበርን፤ እሑድ ነሐሴ 28 በመላ አውስትራሊያ ተከበሮ የዋለውን የአባቶች ቀን ፋይዳና ውሎ አስመልክተው ይናገራሉ።
Share
Recommended for you
19:52





