በሳምንቱ መጨረሻ በሜልበርን ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ዘንድ 'የእግር ጉዞ ለጤና' ዝግጅት ይካሔዳል። የዝግጅቱ አስተባባሪዎች አቶ ዮናስ ሙሉጌታና አቶ ኢዮብ እሱባለው፣ ተጋባዥ ተናጋሪና ተሳታፊ አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ የስፖርትታዊ እንቅስቃሴ የጤናና ማኅበራዊ ፋይዳዎች አንስተው ይናገራሉ። ለማኅበረሰባዊ ተሳትፎ ጉልብትናም ጥሪ ያቀርባሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

