“ በኢትዮጵያ የተከሰተውን ለማመን የሚከብድ ሰው የሚባል ባህሪን የማይገልጽ ነው አዝነናል ልባችንም ተሰብሯል” - ብጹእ አቡነ ጴጥሮስ

.

LR- Abune Petros and Melake Selam Mengistu Source: Supplied

ብጹእ አቡነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያ የሰሜን አሜሪካ እና ኒውዮርክ አካባቢ ሊቀ ጳጳስ እንዲሁም መላክ ጸሃይ መንግስቱ ሀይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያ የምስራቅ አውስትራሊያ እና ኒውዚላንድ አህጉረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ እንዲሁም የብሪዝበን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ ፤ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ በሰጡት ቃለምልልስ በኢትዮጵያ ባለፉት ሁለት አመታት በህዝቡ ላይ በቅርቡ ደግሞ በመከላከያ ሰራዊቱ ላይ የታዩት ጥቃቶች ለማመን የሚከብድ ሰው የሚባል ባህሪን የማይገልጽ ፤ ልብን በሃዝን የሚሰነጥቅ ድርጊቶች ናቸው ብለዋል ፡፡ እንዲህ አይነት ክስተቶች በተለይ በውጭ በሚኖረው ማህበረሰብ ውስጥ ጭንቀት እና የእንቅልፍ እጦትን ፤በመፍጠር የእርስ በእርስ ግንኙነት ላይ የሚጥለው ጠባሳ እጅግ ከባድ ነው ሲሉ የሃይማኖት አባቶቹ ገልጸዋል ፡፡ በዚህ አጋጣሚም በተፈጠሩት ችግሮች ሳቢያ ከአእምሮ ጤና ጋር የተያያዙ ተግዳሮቶችን የሚያስተናግዱ ሁሉ በአቅራቢያቸው ያሉ የእምነት ተቋማት እርዳታ ቢሹ መልካም እንደሆነ ምክራቸውን ለግሰዋል ፡፡



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service