የዓለም ጤና ድርጅት የጣዕምና ሽታ ማጣትን በኮሮናቫይረስ ሕመም ምልክትነት ካካተተ ወራት በኋላ እንግሊዝ በኮሮናቫይረስ ሕመም ምልክትነትን ባሕር መዝገቧ ውስጥ አሥፍራለች። ይኼው የእንግሊዝ እርምጃ የአውስትራሊያ የጤና ባለ ሥልጣናትም የማጣጣምና የማሽተት ስሜቶች ማጣትን በይፋ በኮቪድ - 19 ሕመም ምልክትነት ሊያካትቱት ይገባ እንደሁና እንዳልሆነ ውይይቶችን ቀስቅሷል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

A doctor checking a patient's temperature Source: Getty Images
Published
By Bethan Smoleniec
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

