የአውስትራሊያ ምክትል የጤና ኃላፊ ኮሮናቫይረስን ምናልባትም ያለክትባት መክላት ሊያዳግት እንደሚችል ገለጡ። ምንም እንኳ ተመራማሪዎች በመላው ዓለም ለቫይረሱ መከላከያ ክትባት ለመሥራት ጥድፊያ ላይ ቢገኙም፤ ዶ/ር ፖል ኬሊ ግና ክትባቱን ግብር ላይ ለማዋል ቢያንስ 18 ወራት እንደሚፈጅ ተናግረዋል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Deputy Chief Medical Officer Professor Paul Kelly speaks to the media Source: AAP
Published
By Greg Dyett
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

