SKIP TO MAIN CONTENT

“ዳር ከመቆም ወደ መሃል ለመግባት ዕሳቤ አለኝ። ጠ/ሚ/ር ዐቢይ የኖቤል ሰላም ሽልማት ይገባቸዋል።” - ጃዋር መሐመድ

Interview with Jawar Mohammed
Jawar Mohammed Source: SBS Amharic

አቶ ጃዋር መሐመድ፤ የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትዎርክ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ፤ ሰሞኑን ጠባቂዎቼን በማንሳት ደህንነቴን ለአደጋ ለማጋለጥ ሙከራ ተደርጎብኛል ሲሉ ስላሰሙት ቅሬታና ተቃውሞ፣ ወደ ፖለቲካው ዓለም ለመግባት ስለመምከራቸው፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን የ2019 የኖቤል ሰላም ሽልማትና የኢሕአዲግን የውህደት ትልም አንስተው ይናገራሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

አቶ ጃዋር መሐመድ፤ የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትዎርክ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ፤ ሰሞኑን ጠባቂዎቼን በማንሳት ደህንነቴን ለአደጋ ለማጋለጥ ሙከራ ተደርጎብኛል ሲሉ ስላሰሙት ቅሬታና ተቃውሞ፣ ወደ ፖለቲካው ዓለም ለመግባት ስለመምከራቸው፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን የ2019 የኖቤል ሰላም ሽልማትና የኢሕአዲግን የውህደት ትልም አንስተው ይናገራሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now