“ዳር ከመቆም ወደ መሃል ለመግባት ዕሳቤ አለኝ። ጠ/ሚ/ር ዐቢይ የኖቤል ሰላም ሽልማት ይገባቸዋል።” - ጃዋር መሐመድ

Interview with Jawar Mohammed

Jawar Mohammed Source: SBS Amharic

አቶ ጃዋር መሐመድ፤ የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትዎርክ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ፤ ሰሞኑን ጠባቂዎቼን በማንሳት ደህንነቴን ለአደጋ ለማጋለጥ ሙከራ ተደርጎብኛል ሲሉ ስላሰሙት ቅሬታና ተቃውሞ፣ ወደ ፖለቲካው ዓለም ለመግባት ስለመምከራቸው፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን የ2019 የኖቤል ሰላም ሽልማትና የኢሕአዲግን የውህደት ትልም አንስተው ይናገራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service