“ዳር ከመቆም ወደ መሃል ለመግባት ዕሳቤ አለኝ። ጠ/ሚ/ር ዐቢይ የኖቤል ሰላም ሽልማት ይገባቸዋል።” - ጃዋር መሐመድ

Interview with Jawar Mohammed

Jawar Mohammed Source: SBS Amharic

አቶ ጃዋር መሐመድ፤ የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትዎርክ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ፤ ሰሞኑን ጠባቂዎቼን በማንሳት ደህንነቴን ለአደጋ ለማጋለጥ ሙከራ ተደርጎብኛል ሲሉ ስላሰሙት ቅሬታና ተቃውሞ፣ ወደ ፖለቲካው ዓለም ለመግባት ስለመምከራቸው፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን የ2019 የኖቤል ሰላም ሽልማትና የኢሕአዲግን የውህደት ትልም አንስተው ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now