አቶ ጃዋር መሐመድ፤ የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትዎርክ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ፤ ሰሞኑን ጠባቂዎቼን በማንሳት ደህንነቴን ለአደጋ ለማጋለጥ ሙከራ ተደርጎብኛል ሲሉ ስላሰሙት ቅሬታና ተቃውሞ፣ ወደ ፖለቲካው ዓለም ለመግባት ስለመምከራቸው፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን የ2019 የኖቤል ሰላም ሽልማትና የኢሕአዲግን የውህደት ትልም አንስተው ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Jawar Mohammed Source: SBS Amharic
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

