“ አላማችን የአውስትራሊያ የብዙሀን መገናኛዎች በአማራው ማህበረሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን ግፍ ይፋ እንዲያወጡ መጠየቅ ነው ፡፡ “ አቶ ሳሙኤል አበበ15:52SBS AmharicSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.52MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሳሙኤል አበበ የአማራ ህብረት በሜልበርን ሊቀመንበር ፤ ወ/ሮ ዘመን አንዳርጌ እና ሙሴ መንበሩ የህብረቱ አባላት፤ በዛሬው እለት ከተቀሩት አባላት ጋር በሜልበርን ፓርላማ እና ፌደሬሽን አደባባይ ስላካሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ አላማ ተናግረዋል፡፡አንኳሮችየሰልፉ አላማየህብረቱ ቀጣይ አላማዎችመለክት ለኢትዮጵያውያንShareLatest podcast episodes"ኢትዮጵያ ለእኔ ቤቴ ናት፤ ሀገሬ ናት። የትም ልሂድ የት፤ ወደ ቤቴ፣ ወደ ሀገሬ ልመለስ የምለው እናት ኢትዮጵያን ነው" ድምፃዊ ቫሔ ታልቢያን"ኢሬቻን ወደፊት ለሚያከብሩት እግዚአብሔር ያድርሳችሁ! ላከበሩትም እንኳን አደረሳችሁ!" ኦቦ ዓለማየሁ ቁቤድምፃዊ ቫሔ ቲልቢያን፤ ከምዕራብ አርመንያ እስከ ኢትዮጵያየመጀመሪያ ጊዜ ቤት ገዢዎች የአምስት ፐርሰንት ተቀማጭ ፖሊሲና የአረጋውያን ክብካቤ ሠራተኞች ደመወዝ ጭማሪ ከዛሬ ኦክቶበር 1 ጀምሮ ግብር ላይ ውለዋል