“ አላማችን የአውስትራሊያ የብዙሀን መገናኛዎች በአማራው ማህበረሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን ግፍ ይፋ እንዲያወጡ መጠየቅ ነው ፡፡ “ አቶ ሳሙኤል አበበ15:52SBS AmharicSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.52MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሳሙኤል አበበ የአማራ ህብረት በሜልበርን ሊቀመንበር ፤ ወ/ሮ ዘመን አንዳርጌ እና ሙሴ መንበሩ የህብረቱ አባላት፤ በዛሬው እለት ከተቀሩት አባላት ጋር በሜልበርን ፓርላማ እና ፌደሬሽን አደባባይ ስላካሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ አላማ ተናግረዋል፡፡አንኳሮችየሰልፉ አላማየህብረቱ ቀጣይ አላማዎችመለክት ለኢትዮጵያውያንShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ