“ አላማችን የአውስትራሊያ የብዙሀን መገናኛዎች በአማራው ማህበረሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን ግፍ ይፋ እንዲያወጡ መጠየቅ ነው ፡፡ “ አቶ ሳሙኤል አበበ15:52SBS AmharicSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (14.52MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሳሙኤል አበበ የአማራ ህብረት በሜልበርን ሊቀመንበር ፤ ወ/ሮ ዘመን አንዳርጌ እና ሙሴ መንበሩ የህብረቱ አባላት፤ በዛሬው እለት ከተቀሩት አባላት ጋር በሜልበርን ፓርላማ እና ፌደሬሽን አደባባይ ስላካሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ አላማ ተናግረዋል፡፡አንኳሮችየሰልፉ አላማየህብረቱ ቀጣይ አላማዎችመለክት ለኢትዮጵያውያንShareLatest podcast episodesየነዳጅ ዋጋ አቀናነስ ጥቆማዎች | ትኩረት ነዳጅ ላይሀገራዊው የምክክር ጉባኤ ምርጫው እንደተጠናቀቀ ይጀመራል ተባለወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገር