በአውስትራሊያ - ሜልበርን ከተማ ስሙና ገፅታው ለአያሌ የማኅበረሰብ አባላት እንግዳ ያልሆነው ደረጀ ጎልማሜ፤ እንደምን በኮሮናቫይረስ እንደተጠቃ፣ የስቃዩን ብርታት፣ የቤተሰቡን ጭንቀትና የሐኪሞችን ሕይወት የማዳን ጥረት አንስቶ ይናገራል። ለኢትዮያውያን ማኅብረሰብ አባላትም "ስቃዩ በእኔ ያብቃ" በሚል የወገን ፍቅረ ዕሳቤ ምክረ ሃሳቡን ያጋራል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Dereje Golmame. Source: D.Golmame
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends


