በኮቪድ-19 ሳቢያ የሚጣሉ ገደቦች በተማሪዎች የአእምሮ ጤና ላይ የሚያስከትሉት ችግሮችና መፍትሄዎቻቸው

Dr Gelaye Tadesse

Dr Gelaye Tadesse Source: Supplied

ዶ / ር ገላዬ ታደሰ በምእራብ አውስትራሊያ የካንትሪ ሄልዝ አገልግሎት የአእምሮ ጤና መምህር እና ሀኪም እንደሚሉት በኮቪድ-19 ሳቢያ የሚጣሉ ገደቦች በአብዛኛው ማህበረሰ የአእምሮ ጤና ላይ ችግሮችን ያስከትላል ፡፡በተለይ በቤት ውስጥ ትምህርታቸውን በሚከታተሉ ወጣቶች ላይ የሚያደርሰው የአእምሮ ጫና ከፍተኛ ነው ፡፡ በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ወላጆች ልጆቻቸውን እንዴት መርዳት እንደሚችሉ መንገዶችን ጠቁመዋል ፡፡



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
በኮቪድ-19 ሳቢያ የሚጣሉ ገደቦች በተማሪዎች የአእምሮ ጤና ላይ የሚያስከትሉት ችግሮችና መፍትሄዎቻቸው | SBS Amharic