በኮቪድ-19 ሳቢያ የሚጣሉ ገደቦች በተማሪዎች የአእምሮ ጤና ላይ የሚያስከትሉት ችግሮችና መፍትሄዎቻቸው

Dr Gelaye Tadesse

Dr Gelaye Tadesse Source: Supplied

ዶ / ር ገላዬ ታደሰ በምእራብ አውስትራሊያ የካንትሪ ሄልዝ አገልግሎት የአእምሮ ጤና መምህር እና ሀኪም እንደሚሉት በኮቪድ-19 ሳቢያ የሚጣሉ ገደቦች በአብዛኛው ማህበረሰ የአእምሮ ጤና ላይ ችግሮችን ያስከትላል ፡፡በተለይ በቤት ውስጥ ትምህርታቸውን በሚከታተሉ ወጣቶች ላይ የሚያደርሰው የአእምሮ ጫና ከፍተኛ ነው ፡፡ በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ወላጆች ልጆቻቸውን እንዴት መርዳት እንደሚችሉ መንገዶችን ጠቁመዋል ፡፡



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now