“ አብዮት ያስፈልጋል ፤ ስለሴት ልጅ መብት መከበር አለበት ብሎ የተነሳ ጸሃፊ እንኳ ቢኖር ተቀባይነት የለውም ። ምክንያቱም ገንዘቡን አውጥተ የሚያሰሩት ባለሃብቶች ናቸው ፍላጎታችውም ገንዘብ ማትረፍ ነው። አርቲስት ተስፋዬ ገብረ ሃና ”

.

አርቲስት ተስፋዬ ገብረ ሃና” Source: SBS Amharic

“ አርቲስት ተስፋዬ ገብረ ሃና” በክፍል አንድ የቃለምልልስ ቆይታችን ያለፈውን አንድ አመት የአገርቤት ቆያታውንና፣ በትያትሩ እና በፊልሙ አለም እያበረከት ሰላለው አስተዋጻኦ አጫውቶን ነበር ። በዛሬው ቆይታችን በአገራችን ውሰጥ የሚጻፉት የትያትርና የፊልም ድርሰቶች ባብዛኛው የሴቶችን ስብእና ከማጉላት ይልቅ ዝቅ አድርጎ ማሳያቱ ላይ ለምን እንደሚያተኩሩ? ይህ አካሄድ ማህበረሰብን በመገንባት ሂደት ውስጥ የሚያሳየውን አሉታዊ ተጸእኖ እና በመፍትሄ ሃሳቦች ዙርያ ተነጋግረናል። “ አብዮት ያስፈልጋል ፤ ስለሴት ልጅ መብት መከበር አለበት ብሎ የተነሳ ጸሃፊ እንኳ ቢኖር ተቀባይነት የለውም ። ምክንያቱም ገንዘቡን አውጥተ የሚያሰሩት ባለሃብቶች ናቸው ፍላጎታችውም ገንዘብ ማትረፍ ነው። አርቲስት ተስፋዬ ገብረ ሃና ”



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service