አገርኛ ሪፖርት-ፕሬዝደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በአባይ ውሃ አጠቃቀም ከትብብር ውጭ ሌላ አማራጭ የለም አሉ። ፕሬዝደንቷ ይህንን የተናገሩት በተባበሩት መንግስታት 74ተኛ ጉባኤ ላይ ነው።

.

ክብርት ፕሬዝደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ Source: EBC

ፕሬዝደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በአባይ ውሃ አጠቃቀም ከትብብር ውጭ ሌላ አማራጭ የለም አሉ። ፕሬዝደንቷ ይህንን የተናገሩት በተባበሩት መንግስታት 74ተኛ ጉባኤ ላይ ነው። የአባይ ውህ አጠቃቀም የሚመሰረተው በአለማቀፉ ህግ መርሆዎች ምክንያታዊና የተፈትሮ ሃብት አጥቃቀምን በማስፈን መሆን እንዳለበት አያይዘው አስገንዝበዋል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now