የ124ተኛው የአድዋ ድል በአል በዳግማዊ አጼ ምኒሊክ ሃውልት ዙሪያ በዛሬው እለት ይከበራል::

.

Source: PD

አገርኛ ሪፖርት:- የአድዋ ድል በአል በአዲስ አበባ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያ አቅራቢያ በሚገኘው የዳግማዊ አጼ ምኒሊክ ሃውልት ዙሪያ በዛሬው እለት ይከበራል ፤ የኮሮና ቫይረስ በአፍሪካ የተለያዩ ከተሞች ቢታይም በኢትዮጵያ እንዳልተከሰተ ተገለጸ፤ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አሜሪካ የህዳጼ ግደብን አስመልክታ ያወጣችው መግለጫ ቅሬታ እንደፈጠረባት አስታወቀ፤



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now