የ124ተኛው የአድዋ ድል በአል በዳግማዊ አጼ ምኒሊክ ሃውልት ዙሪያ በዛሬው እለት ይከበራል::

Source: PD
አገርኛ ሪፖርት:- የአድዋ ድል በአል በአዲስ አበባ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያ አቅራቢያ በሚገኘው የዳግማዊ አጼ ምኒሊክ ሃውልት ዙሪያ በዛሬው እለት ይከበራል ፤ የኮሮና ቫይረስ በአፍሪካ የተለያዩ ከተሞች ቢታይም በኢትዮጵያ እንዳልተከሰተ ተገለጸ፤ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አሜሪካ የህዳጼ ግደብን አስመልክታ ያወጣችው መግለጫ ቅሬታ እንደፈጠረባት አስታወቀ፤
Share




