ኮሮናቫይረስ በሕክምና ባለሙያዎች ላይ እያሳደረ ያለው ተፅዕኖ በኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ነርሶች አንደበት

Ethiopian - Australian Nurses #COVID - 19

Ayantu Bayu (T-U), Lula kibreab (L), Hiwot Barega (C), and Markos Bogale (R) Source: Supplied

የኮሮናቫይረስ ዓለምን በሲቃ ሰቅዞ በያዘበት በአሁኑ ወቅት የግንባር ተፋላሚ ረድፍ ላይ የሚገኙት የሕክምና ባለሙያዎች ናቸው። እንደ ባለሙያ በሥራ መስክ፤ እንደ ቤተሰብና ማኅበረሰብ አካልነታቸውም በማኅበራዊ ሕይወታቸው ከሌሎች ለየት ብለው ይፈተናሉ። ነርስ አያንቱ ባዩ (ከሜልበርን)፣ ነርስ ማርቆስ ቦጋለ (ከሲድኒ)፣ ነርስ ሕይወት ባረጋ (ከፐርዝ) እና ነርስ ሉላ ክብረአብ (ከሜልበርን) በኮሮናቫይረስ ፍልሚያ ውስጥ የነርስ የሙያ ግዴታቸው ስላሳደረባቸው ስጋትና የሙያ ሚና ይናገራሉ። በSBS አማርኛ ዝግጅት ክፍል ስም በመላው አውስትራሊያ ላሉ የሕክምና ባለሙያዎች፤ በተለይም በዚህ ፈታኝ ወቅት ለሙያ አስተዋፅዖዋቸው ራሳቸውን ለሰጡቱ ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን የሕክምና መስክ ሠራተኞች በሙሉ ምሥጋናና ከበሬታችንን እንገልጻለን። ሥራቸው ሞገስ እንዲሆንላቸውም እንመኛለን።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
ኮሮናቫይረስ በሕክምና ባለሙያዎች ላይ እያሳደረ ያለው ተፅዕኖ በኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ነርሶች አንደበት | SBS Amharic