የአዳዲስ ባንኮች ምሥረታ በአገር ቤት

Source: Courtesy of BA, GB, and ZZB
የአማራ ባንክ ፕሮጄክት አስተባባሪ አቶ ከተማ ስንታየሁ፣ የገዳ ባንክ ፕሮጄክት ሥራ አስኪያጅ ዋስይሁን አመኑና የዘምዘም ባንክ የቦርድ አባል ዶ/ር ኢድሪስ መሐመድ፤ 67 ፐርሰንት የባንክ ተጠቃሚ በሌለባት ኢትዮጵያ እያቋቋሙ ስላሉት ባንኮቻቸው የምሥረታ ሂደት ይናገራሉ። የኢትዮጵያ የባንክ ምሥረታ ድንጋጌ አንድን ባንክ ለመመሥረት ከሚጠይቀው 500 ሚሊየን ብር የካፒታል መጠን በላይ ያሰባሰቡ መሆኑንና የዳያስፖራው ማኅበረሰብን የማሳተፍ ትልሞቻቸውን አክለው ያስረዳሉ።
Share




