የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አስተባባሪነት በየዓመቱ በአገረ አውስትራሊያ ሜልበርን ከተማ የሚካሔደው የአዲስ ዓመት ቅበላ ባሕላዊ ዝግጅት ዓመቱን ጠብቆ ቅዳሜ ነሐሴ 27 በድምቀት በፉትስክሬይ ክፍለ ከተማ ተከብሮ ውሏል። ቀጣዩ የአዳራሽ የአዲስ ዓመት ዋዜማ ዝግጅት ቅዳሜ ጳጉሜን 4 / ሴፕቴምበር 9 ይካሔዳል።
አንኳሮች
- የ2016 ኣዲስ ዓመት ቅበላ ባሕላዊ ዝግጅት
- ኢትዮጵያዊ ማንነትና ባሕላዊ ዕሴቶች
- የአንድነት ጥሪ
- የመልካም ምኞት መግለጫዎች
Share






