የፐርዝ ነዋሪ ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ለኮቪድ - 19 ቅድመ መከላከል የበጎ አድራጎት ተግባር ተነስተናል ይላሉ

Ethiopian Community COVID - 19 WA

Feleke Tegegn (L), Asnake Molla (T-R), and Ephraim Admasu (R-B) Source: Supplied

በምዕራብ አውስትራሊያ የፐርዝ ነዋሪ ኢትዮጵያውያውያን - አውስትራሊያውያን ለኮቪድ - 19 ቅድመ መከላከል የሚውል ችሮታ ለመቸር ተነሳስተዋል። አነሳሳቸው በፐርዝ ነዋሪ የሆኑ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት በወረርሽኙ ሳቢያ ለሚገጥማቸው ችግሮች እርስ በእርስ ለመረዳዳት ተልሞ የነበረ ቢሆንም፤ የአውስትራሊያ ቦኮቪድ - 19 እምብዛም አለመጠቃት አረጋግቷቸው ትኩረታቸውን ወደ ኢትዮጵያ አዙረዋል። የችሮታ እንቅስቃሴው አስተባባሪ የሆኑት አቶ ፈለቀ ተገኝ፣ አቶ አስናቀ ሞላና አቶ ኤፍሬም አድማሱ ስለ በጎ አድራጎቱ ዕሳቤና የአሠራር ሂደት ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now