“ኮቪድ - 19ኝን መከላከል አገርንና ሕዝብን የማዳን ጥያቄ ስለሆነ - የተቻለንን እናድርግ” አቡላ አግዋ

Ethiopian Community of NSW #COVID - 19

Menelik Hailemariam (L-U), Abulla Agwa (L - L), and Wegayehu Wondimu Kassaye (R) Source: Supplied

አቶ አቡላ አግዋ - በሲድኒ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ የኮቪድ - 19 ድጋፍ አሰባሳቢ ግብረ ኃይል ሰብሳቢ፤ በሲድኒ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ድብረ ፅዮን ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ዲያቆን ምኒልክ ኃይለማርያምና በሲድኒ የአማኑኤል ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን አገልጋይ ወጋየሁ ወንድሙ ካሣዬ፤ በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ ቅድመ መከላከልን ለማገዝ በግብረ ኃይሉና በቤተክርስቲያናቱ በኩል እየተደረጉ ስላሉ የችሮታ እንቅስቅሴዎች ይናገራሉ። በኒው ሳውዝ ዌይልስ ያሉ ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያንንም ልግስና ይጠይቃሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“ኮቪድ - 19ኝን መከላከል አገርንና ሕዝብን የማዳን ጥያቄ ስለሆነ - የተቻለንን እናድርግ” አቡላ አግዋ | SBS Amharic