“ኮቪድ - 19 ባይከስትም ኢትዮጵያ በውጭ ከሚገኙ የዕውቀት፣ ቴክኖሎጂ፣ የፋይናንስና ፍትሐዊ አቋሟን የሚንያጸባርቁ ልጆቿን ሰፊ ድጋፍ የምትሻ አገር ናት” - አቶ ተስፋዬ ይታይህ

Ethiopian Diaspora in the Nordic countries Advisory Council on COVID – 19

Ato Tesfaye Yitayih (R-T), Dr Lyew Desta (L-B), and Prof Girma Berhanu (R-B) Source: Supplied

አቶ ተስፋዬ ይታይህ - በስዊድንና ሌሎች ኖርዲክ አገራት ምክትል የሚሲዮን መሪ፣ ፕሮፌሰር ግርማ ብርሃኑ - በስዊድን ጉተንበርግ ዩኒቨርሲቲ የልዩ ትምህርት መምህርና ተመራማሪ፣ ዶ/ር ልየው ደስታ - በካሮሊንስካ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የልብና የውስጥ ደዌ ስፔሽያሊስት፤ በስዊድንና የኖርዲክ አገራት የኮቪድ - 19 የመማክርት ጉባኤ ተልዕኮና ሚናን አስመልክተው ይናገራሉ። ኢትዮጵያ ከስዊድን የኮሮናቫይረስ መከላከል የጤና ፖሊሲ ግብረ ምላሽ ምን ዓይነት ትምህርት ልትቀስም እንደምትችል ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“ኮቪድ - 19 ባይከስትም ኢትዮጵያ በውጭ ከሚገኙ የዕውቀት፣ ቴክኖሎጂ፣ የፋይናንስና ፍትሐዊ አቋሟን የሚንያጸባርቁ ልጆቿን ሰፊ ድጋፍ የምትሻ አገር ናት” - አቶ ተስፋዬ ይታይህ | SBS Amharic