“ኮቪድ - 19 ባይከስትም ኢትዮጵያ በውጭ ከሚገኙ የዕውቀት፣ ቴክኖሎጂ፣ የፋይናንስና ፍትሐዊ አቋሟን የሚንያጸባርቁ ልጆቿን ሰፊ ድጋፍ የምትሻ አገር ናት” - አቶ ተስፋዬ ይታይህ

Ethiopian Diaspora in the Nordic countries Advisory Council on COVID – 19

Ato Tesfaye Yitayih (R-T), Dr Lyew Desta (L-B), and Prof Girma Berhanu (R-B) Source: Supplied

አቶ ተስፋዬ ይታይህ - በስዊድንና ሌሎች ኖርዲክ አገራት ምክትል የሚሲዮን መሪ፣ ፕሮፌሰር ግርማ ብርሃኑ - በስዊድን ጉተንበርግ ዩኒቨርሲቲ የልዩ ትምህርት መምህርና ተመራማሪ፣ ዶ/ር ልየው ደስታ - በካሮሊንስካ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የልብና የውስጥ ደዌ ስፔሽያሊስት፤ በስዊድንና የኖርዲክ አገራት የኮቪድ - 19 የመማክርት ጉባኤ ተልዕኮና ሚናን አስመልክተው ይናገራሉ። ኢትዮጵያ ከስዊድን የኮሮናቫይረስ መከላከል የጤና ፖሊሲ ግብረ ምላሽ ምን ዓይነት ትምህርት ልትቀስም እንደምትችል ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now