የቀድሞውና የአዲሱ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራ አባላት፤ አቶ ንብረት ዓለሙ (ፕሬዚደንት)፣ አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ (ዋና ፀሐፊ)፣ ወ/ሮ ገነት ማስረሻ (የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ) እና አቶ ኤሊያስ የማነ (የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ) ስለ ዘንድሮው የ2016 አዲስ ዓመት ቅበላ መሰናዶ ይናገራሉ።
አንኳሮች
- ባሕላዊ ትዕይንቶችን ሜልበርን ውስጥ የማቅረብ ፋይዳዎችና የማንነት መገለጫዎች
- የአገር ቤትና የአውስትራሊያ የዕንቁጣጣሽ በዓል ትውስታዎች
- የአዲስ ዘመን ቅበላ ዋዜማ ዝግጅት ጥሪና መልካም ምኞቶች
Share






