"ለ2016 የሜልበርን ኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመት ባሕላዊ ትዕይንት ተዘጋጅተናል" የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር10:40 Credit: ECAVICኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.35MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የቀድሞውና የአዲሱ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራ አባላት፤ አቶ ንብረት ዓለሙ (ፕሬዚደንት)፣ አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ (ዋና ፀሐፊ)፣ ወ/ሮ ገነት ማስረሻ (የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ) እና አቶ ኤሊያስ የማነ (የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ) ስለ ዘንድሮው የ2016 አዲስ ዓመት ቅበላ መሰናዶ ይናገራሉ።አንኳሮችየአዲሱ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራረጥና አወቃቀርየ2016 አዲስ ዓመት ቅበላ ዋዜማ በፉትስክሬይ ክፍለ ከተማ የባሕላዊ ትዕይንቶች መሰናዶ ይዘቶችተጨማሪ ያድምጡ"ልዩነቶቻችንን አጥብበን፤ የጋራ አዲስ ዓመት በዓላችንን በጋራ እናክብር" የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር አባላትShareLatest podcast episodes#96 At a swimming lesson (Med)ኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ በሱዳን ጎርፍ አስከትሏል በሚል በግብፅ የቀረበባትን ክስ ውድቅ አደረገች#95 Under the stars (Med)"ኢትዮጵያ ለእኔ ቤቴ ናት፤ ሀገሬ ናት። የትም ልሂድ የት፤ ወደ ቤቴ፣ ወደ ሀገሬ ልመለስ የምለው እናት ኢትዮጵያን ነው" ድምፃዊ ቫሔ ታልቢያን