Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"ለ2016 የሜልበርን ኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመት ባሕላዊ ትዕይንት ተዘጋጅተናል" የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር

ENY 2016.jpg

Credit: ECAVIC

የቀድሞውና የአዲሱ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራ አባላት፤ አቶ ንብረት ዓለሙ (ፕሬዚደንት)፣ አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ (ዋና ፀሐፊ)፣ ወ/ሮ ገነት ማስረሻ (የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ) እና አቶ ኤሊያስ የማነ (የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ) ስለ ዘንድሮው የ2016 አዲስ ዓመት ቅበላ መሰናዶ ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የአዲሱ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራረጥና አወቃቀር
  • የ2016 አዲስ ዓመት ቅበላ ዋዜማ በፉትስክሬይ ክፍለ ከተማ
  • የባሕላዊ ትዕይንቶች መሰናዶ ይዘቶች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now