ኢትዮጵያውያን - ኒውዝላንዳውያን ውድነሽ አዲሱ (ከሲድኒ)፣ አቶ ሃይማኖት ኃይለማርያም (ከፐርዝ)፣ አቶ ጸጋዬ ባሕሩ (ከሜልበርን) እና አቶ ሳምሶን ሣህሌ (ከሜልበርን) በኮሮናቫይረስ ምክንያት ገቢያቸውን በማጣታቸውና እስካሁን ድረስም ከአውስትራሊያ መንግሥት አንዳችም የገቢ ድጋፍ ስላልተደረገላቸው በኑሮአቸው ላይ ስላሳደረው ጫና ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Tsegaye Bahiru (L), Samson Sahle (R-U), and Haimanot Hailemariam (R-L) Source: Supplied
Published
By Elias Gudissa
Source: SBS
Share this with family and friends

