በኮቪድ - 19 ወረርሽኝ ወቅት የገባውን የረመዳን ፆም በመጾም ላይ ያሉት ወ/ሮ ዘሃራ ሰዒድ፣ አቶ ጀማል ከድርና አቶ ሮሜል ዮሐንስ፤ ቫይረሱ ስላስተጓጎለባችው የፆም ሥርዓትና እግረ መንገዱንም ስላዳበረላቸው ቤተሰባዊና መንፈሳዊ ግንኙነቶች ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Jamal Kedir (L-B), Romel Yohannes (C), and Zehara Seid (R) Source: Supplied
Published
By Elias Gudissa
Source: SBS
Share this with family and friends

