ብፁዕ አቡነ ሙሴ - በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የምዕራብ አውስትራሊያ ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፤ ዕለተ ስቅለትንና በዓለ ትንሣኤን አስመልክተው መንፈሳዊ መልዕክታቸውን ያስተላልፋሉ። መልካም ምኞታቸውንም ይገልጣሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Stringer
Source: SBS
Share this with family and friends

