"ኢትዮጵያውያን፣ ኤርትራውያንና ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ እንኳን ለበዓለ ትንሣኤው አደረሳቹ፤ አደረሰን" ብፁዕ አቡነ ሙሴ

Abune Musie. Source: A.Musie
ብፁዕ አቡነ ሙሴ - በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የምዕራብ አውስትራሊያ ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፤ ዕለተ ስቅለትንና በዓለ ትንሣኤን አስመልክተው መንፈሳዊ መልዕክታቸውን ያስተላልፋሉ። መልካም ምኞታቸውንም ይገልጣሉ።
Share