የአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት የንግድ ተቋማት ሠራተኞቻቸውን እንዳይቀንሱ በየአሥራ አራት ቀናቱ የደመወዝ ክፍያ ድጎማ እንደሚያደርግ አስታወቀ። መንግሥት ለአሠሪዎች በአንድ ሠራተኛ ሂሳብ በየአሥራ አራት ቀናቱ ለስድስት ወራት የ1500 ዶላርስ ክፍያ ወጪን ይሸፍናል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Prime Minister Scott Morrison announces the government's $130b wage subsidy package at a press conference at Parliament House Source: AAP
Published
By Julia Carr-Catzel
Source: SBS
Share this with family and friends

