የሥነ ግጥም በጃዝ ታጅቦ መቅረብ በአፍሪካውያን አሜሪካውያን የጥበብ መድረክ ላይ ግዘፍ የነሳው በኪነ ጥበባዊ ዕሴትነቱ ቢሆንም በሲቪል መብቶች ንቅናቄ ባለ ድርሻነትም ይነሳል። በአገረ ኢትዮጵያም የጃዝ ከያንያንና ስንኝ ቋጣሪዎች የጣምራ መድረክ መጋራት ከጀመሩ አንድ አሠርት ዓመት አስቆጥረዋል። ሆኖም በተወሰኑ የጥበብ ባለ ሙያዎችም ሆነ ታዳሚዎች ዘንድ የጃዝና ሥነ ግጥም መዋደድ በልዝቡ አነጋጋሪ ሆኗል። ለምን?
Share






