የአፍሪካ ኅብረት 35ኛው የርዕሰ ብሔራትና ርዕሰ መንግሥታት ጉባኤ አዲስ አበባ ላይ ነገ ይጀመራል

Homeland Report

The 35th session of the African Union Summit kicks off in Addis Ababa, Ethiopia on February 02, 2022. Source: Getty

የአፍሪካ ኅበረት 35ኛው የርዕሰ ብሔራትና ርዕሰ መንግሥታት ጉባኤ ከነገ ጥር 28 - 29 ዋና ጽሕፈት ቤቱ በሚገኝበት አዲስ አበባ ከተማ ይካሔዳል። ቀደም ብሎም 43ኛው የአምባሳደሮች ስብሰባ ከጥር 12 - 13 የተካሔደ ሲሆን፤ 40ኛው የሚኒስትሮች ጉባኤም ከጥር 25 - 26 ተከናውኗል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now