"ነጋዴዎቹ ሃይ ባይ አጥተዋል፤ እንዴት ነው ዘይት 1100 ብር መግዛት የምንችለው? መንግሥት የለም ብለን እያሰብን ነው" አንዲት የአዲስ አበባ ነዋሪ

Homeland Report

A supermarket shelf is seen half stocked with sunflower oil. Source: Getty

"የደመወዝ ጭማሪ በሌለበት የቁሳቁሶችና የምግብ ሸቀጣ ሸቀጦች መጨመር፤ ከልጆች ትምህርት ቤትና የቤት ኪራይ ጋር መታገል ተስፋ ያስቆርጣል" አንዲት የመንግሥት ሠራተኛ በመንግሥት ወገን የዋጋ ንረቱ ከሩስያና ዩክሬይን ጦርነት ታካይ ሰበብ ሆኖ ቀርቧል።


አንኳሮች


  • የዋጋ ግሽበት
  • የብር የግዢ አቅም መውረድ
  • የኑሮ ውድነት

 


Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now