“እባካችሁን የአማራ ክልልና የፌዴራል መንግሥታት - የጣናን የዕምቦጭ ችግር ለመቅረፍ ያሰባሰብነውን ከ33 ሺህ በላይ ዶላር ከእጃችን አውጡልን።” - ጤና ለጣና አውስትራሊያ

Interview with Aderajew, Surafel, and Solomon

Dr Aderajew Taklo (L), Dr Solomon Wassyihun (C), and Dr Surafel Melaku (R) Source: Courtesy of AT and SBS Amharic

የጤና ለጣና አውስትራሊያ - የዕምቦጭ አረም በጣና ላይ እያደረሰ ያለውን ጉዳት ለመቅረፊያ ያግዝ ዘንድ ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያንን አስተባብሮ $33,536.56 ካሰባሰበ አንድ ዓመት ሊሞላው የአንድ ወር ፈሪ ላይ ይገኛል። ገንዘቡ አሁንም ድረስ ከአውስትራሊያ ባንክ ወጥቶ ለታለመለት ተግባር አልዋለም። የጤና ለጣና አውስትራሊያ ሊቀመንበር - ዶ/ር አደራጀው ታክሎ፣ ጸሐፊ ዶ/ር ሱራፌል መላኩና ዐቃቤ ንዋይ ዶ/ር ሰሎሞን ዋስይሁን፤ ባለፉት 11 ወራት ጤና ለጣና አውስትራሊያ ስለከናወናቸው እንቅስቅሴዎቹ፣ ጥረቶቹና የወደፊት ትልሞቹ ያናገራሉ። የተሰባሰበው ገንዘብም ግብር ላይ እንዲውል ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now