“እባካችሁን የአማራ ክልልና የፌዴራል መንግሥታት - የጣናን የዕምቦጭ ችግር ለመቅረፍ ያሰባሰብነውን ከ33 ሺህ በላይ ዶላር ከእጃችን አውጡልን።” - ጤና ለጣና አውስትራሊያ

Interview with Aderajew, Surafel, and Solomon

Dr Aderajew Taklo (L), Dr Solomon Wassyihun (C), and Dr Surafel Melaku (R) Source: Courtesy of AT and SBS Amharic

የጤና ለጣና አውስትራሊያ - የዕምቦጭ አረም በጣና ላይ እያደረሰ ያለውን ጉዳት ለመቅረፊያ ያግዝ ዘንድ ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያንን አስተባብሮ $33,536.56 ካሰባሰበ አንድ ዓመት ሊሞላው የአንድ ወር ፈሪ ላይ ይገኛል። ገንዘቡ አሁንም ድረስ ከአውስትራሊያ ባንክ ወጥቶ ለታለመለት ተግባር አልዋለም። የጤና ለጣና አውስትራሊያ ሊቀመንበር - ዶ/ር አደራጀው ታክሎ፣ ጸሐፊ ዶ/ር ሱራፌል መላኩና ዐቃቤ ንዋይ ዶ/ር ሰሎሞን ዋስይሁን፤ ባለፉት 11 ወራት ጤና ለጣና አውስትራሊያ ስለከናወናቸው እንቅስቅሴዎቹ፣ ጥረቶቹና የወደፊት ትልሞቹ ያናገራሉ። የተሰባሰበው ገንዘብም ግብር ላይ እንዲውል ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service