“ አለም አቀፍ የሴቶች ቀን ማርች 8 ፤ ሴቶች በልማድ የተጫኑብንን የመብት ረገጣዎች እንድንገናዘብ ያደረገን ታሪካዊ ቀን ነው ።” - ወ/ሮ ማሜ አስፋው15:54SBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (22.62MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በመጪው ረቡእ የሚከበረውን የአለም አቀፍ ሴቶች ቀን ( ማርች 8) ምክንያት በማድረግ ከወ/ሮ ማሜ አስፋው በቪክቶርያ የሴቶች ህብረት የኮሚቴ አባል ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ።አንኳሮች የአለም አቀፍ ሴቶች ቀን አጀማመር በኢትዮጵያየሴቶች ህብረት አስተዋጻኦበአውስትራሊያ የሴቶች ህብረት እንቅስቃሴShareLatest podcast episodes"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም2018 - አዲስ ዓመት፣ አውደ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ