በመጪው ረቡእ የሚከበረውን የአለም አቀፍ ሴቶች ቀን ( ማርች 8) ምክንያት በማድረግ ከወ/ሮ ማሜ አስፋው በቪክቶርያ የሴቶች ህብረት የኮሚቴ አባል ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ።
አንኳሮች
- የአለም አቀፍ ሴቶች ቀን አጀማመር በኢትዮጵያ
- የሴቶች ህብረት አስተዋጻኦ
- በአውስትራሊያ የሴቶች ህብረት እንቅስቃሴ
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Martha Tsegaw
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

