“የቅዱሳንን ገድላት ለታሪካችን፣ ለባሕላችን፣ ለኢትዮጵያዊነታችን ጠቀሜታ ይኖረዋል ብሎ የመመርመር ጠንካራ ዝንባሌ የለም” አባ ዶ/ር ኅሩይ ኤርሚያስ15:51Aba Dr Hiruie Ermias. Source: H.Ermiasኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.38MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አባ ዶ/ር ኅሩይ ኤርሚያስ በሃምቡርግ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር መስክ ተመራማሪ፤ በቅርቡ በየሩብ ዓመት በሚታተመው Journal of Afroasiatic Languages, History andCultureላይ ለኅትመት ስላበቁት “Accounts Regarding Historical Events Exposed in the Hagiography of St. Qawǝsṭos” ጥናታዊ መጣጥፋቸው ይናገራሉ።አንኳሮች የቅዱስ ቀውስጦስ ዘመን ኢትዮጵያየቅዱሳን ገድላትን የመመርመር ዝንባሌየቅዱሳን ገድላት የታሪክ ነፀብራቅነትShareLatest podcast episodesኢትዮጵያ በአሜሪካ የፍልሰት ቪዛ ከሚገኙ 75 ሀገራት መካከል አንዷ ሆነች"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደች