“ ያስገነባነው ሕንፃ ሕፃናት ኢትዮጵያዊነት፣ ግብረ ገብነት፣ ባሕልና ሃይማኖትን የሚማሩበት ነው ። ” - መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ ጎበና

Aba Gebreselassie and Kesis Teshome Edited V4.jpg

መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረ ስላሴ ጎበና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የሰሜን አፍሪካ አገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ እንዲሁም ፤ መላከ ሰላም ቀሲስ ተሾመ ጌታሁን የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ዋና ፀሐፊና የምስራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አገረ ስብከት ዋና ፀሐፊ፤ ቅዳሜ መስከረም 19 በይፋ የተመረቀውን ሁለገብ የማኅበረሰብ ሕንፃ አስመልክተው ይናገራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“ ያስገነባነው ሕንፃ ሕፃናት ኢትዮጵያዊነት፣ ግብረ ገብነት፣ ባሕልና ሃይማኖትን የሚማሩበት ነው ። ” - መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ ጎበና | SBS Amharic