Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

“ ያስገነባነው ሕንፃ ሕፃናት ኢትዮጵያዊነት፣ ግብረ ገብነት፣ ባሕልና ሃይማኖትን የሚማሩበት ነው ። ” - መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ ጎበና

Aba Gebreselassie and Kesis Teshome Edited V4.jpg

መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረ ስላሴ ጎበና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የሰሜን አፍሪካ አገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ እንዲሁም ፤ መላከ ሰላም ቀሲስ ተሾመ ጌታሁን የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ዋና ፀሐፊና የምስራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አገረ ስብከት ዋና ፀሐፊ፤ ቅዳሜ መስከረም 19 በይፋ የተመረቀውን ሁለገብ የማኅበረሰብ ሕንፃ አስመልክተው ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now