
መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረ ስላሴ ጎበና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የሰሜን አፍሪካ አገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ እንዲሁም ፤ መላከ ሰላም ቀሲስ ተሾመ ጌታሁን የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ዋና ፀሐፊና የምስራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አገረ ስብከት ዋና ፀሐፊ፤ ቅዳሜ መስከረም 19 በይፋ የተመረቀውን ሁለገብ የማኅበረሰብ ሕንፃ አስመልክተው ይናገራሉ።
Published
Updated
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Skip to podcast episode contentShare this with family and friends
መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረ ስላሴ ጎበና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የሰሜን አፍሪካ አገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ እንዲሁም ፤ መላከ ሰላም ቀሲስ ተሾመ ጌታሁን የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ዋና ፀሐፊና የምስራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አገረ ስብከት ዋና ፀሐፊ፤ ቅዳሜ መስከረም 19 በይፋ የተመረቀውን ሁለገብ የማኅበረሰብ ሕንፃ አስመልክተው ይናገራሉ።