"የጎሣ ፖለቲካ በተፈጥሮው ፍትሐዊ መሆን አይችልም፤ በሕግ መታገድ አለበት" ደራሲ አበበ ኃብተስላሴ17:31Author Abeb Habteselassie. Credit: A.Habteselassieኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.51MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የ"ከአጥናፍ ባሻገር" መፅሐፍ ደራሲ አበበ ኃብተስላሴ፤ ስለ አዲሱ መፅሐፋቸው ዋነኛ ጭብጦችና የምረቃ ፕሮግራም መሰናዶዎች ይናገራሉ።አንኳሮችየመጽሐፉ ዋነኛ ዓላማና ይዘትየማንነት ፖለቲካና አሉታዊ ተፅዕኖዎቹየባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን አስተዋፅዖዎችShareLatest podcast episodes#100 ይነስ ወይም ይብዛ? ስለ መጠን መናገርየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ማካሔጃ 10 ቢሊዮን ብር መመደቡን አስታወቀ"የኢትዮጵያ አየር መንገድን 'ከአፍሪካ የወጣ አፍሪካዊ አየር መንገድ' ነበር የምንለው፤ አሁን 'ከአፍሪካ የወጣ የዓለም አየር መንገድ' ነው የምንለው" ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳየኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበራትን በባሕር ማዶ የማቋቋም ፋይዳ፣ ሳቢና ገፊ ምክንያቶች ምንድን ናቸው?Recommended for you“የእርስ በርስ ግጭት፣ የሰላም ስምምነት፣ ትጥቅ መፍታትና የቀድሞ አማፅያንን መልሶ ማቋቋም” (ለውይይት መነሻ)