“ኢትዮጵያውያን ቀዳሚዎች ሆነን ኋለኞች የሆንንበትና እውነት ይዘን ተደማጭነት ያላገኘነው ለምንድነው?” የም/ቤት አባል አበረ አዳሙ

Abere Adamu MP.

Abere Adamu MP. Source: A.Adamu

አቶ አበረ አዳሙ - ተመራጭ የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል፤ የኢትዮጵያን የዓለም አቀፍ መድረክ ገፅታዎችና የዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላት ሚናን አንስተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የለውጥ ሽግግር  
  • የዲፕሎማቶች ብቃትን ማጎልበት
  • የዳያስፖራ ማኅበረሰብ አገራዊ አስተዋፅዖዎች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now