“ኢትዮጵያውያን ቀዳሚዎች ሆነን ኋለኞች የሆንንበትና እውነት ይዘን ተደማጭነት ያላገኘነው ለምንድነው?” የም/ቤት አባል አበረ አዳሙ10:01Abere Adamu MP. Source: A.Adamuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.5MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ አበረ አዳሙ - ተመራጭ የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል፤ የኢትዮጵያን የዓለም አቀፍ መድረክ ገፅታዎችና የዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላት ሚናን አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮች የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የለውጥ ሽግግር የዲፕሎማቶች ብቃትን ማጎልበትየዳያስፖራ ማኅበረሰብ አገራዊ አስተዋፅዖዎችShareLatest podcast episodes"የእኛ ዕድር ከዘርና ሃይማኖት ነፃ የሆነ ነው፤ ኑ ተደጋግፈን ማኅበራዊ ሕይወታችንን እናጎልበት፤ መልካም አዲስ ዓመት" የኢትዮ-አውስትራሊያ አንድነት መረዳጃ ዕድርየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም