ምርጫ 2013“ወደ ፖለቲካው ገፍትሮ ያስገባኝ የሕፃናትና የእናቶች ደም፣ የአረጋውያን በገዛ አገራቸው መሰደድ ነው” - ደራሲ አበረ አዳሙ17:41Abere Adamu. Source: A.Adamuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (15.03MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ደራሲ አበረ አዳሙ የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር ፕሬዚደንት ናቸው። በዘንድሮው የአገር አቀፍ ምርጫ በጎጃም ስናን ወረዳ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይወዳደራሉ። እንደምን ከጥበብ ሕይወት ወደ ፖለቲካው ዓለም ተሻግረው የሕዝብ ዕንባ ለማበስ እንደተነሳሱ ይናገራሉ።አንኳሮች ከሥነ ጽሑፍ አምባ ወደ ፓርላማየወቅቱ የኢትዮጵያ ፈተና መንሰዔዎችቀዳሚ አገራዊ አጀንዳዎችShareLatest podcast episodesየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም