“ፍርድ ቤቶች አመኔታን የሚያገኙት እውነት ላይ ሲደርሱና ነፃ ሆነው ሲገኙ ነው” - አቶ አብዬ ካሣሁን

Abiye Kassahun Source: SBS Amharic
አቶ አብዬ ካሣሁን - የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት፤ በአማራ ክልል ለሚገኙ የሕግ ባለሙያዎች እየተሰጡ ስላሉ ስልጠናዎች፣ የፍትሕ እጦትና መጉላላትን ለመቅረፍ እየተካሄዱ ስላሉ ጥረቶችና የተጠያቂነት ሂደትን አስመልክተው ይናገራሉ።
Share




