አቶ አቡላህ አግዋ፤ የኢትዮጵያ ሕብረ-ባሕል የሰብዓዊ መብቶች ኃይል ሊቀመንበርና አቶ ሰሎሞን ከበደ የኢትዮጵያ ሕብረ-ባሕል የሰብዓዊ መብቶች ኃይል ዋና ጸሐፊ፤ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን የኖቤል ሰላም ሽልማት ቅበላን አስመልክቶ ሲድኒ - አውስትራሊያ በኒው ሳውዝ ዌይልስ ፓርላማ ውስጥ ስላካሄዱት ልዩ ዝግጅት ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Abulah Agwa (L), Solomon Kebede (R) Source: Courtesy of AA and SK
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

